Ethio peace and politics
One Ethiopia
Monday, March 21, 2016
የወልቃይት ጠገዴ ዳንሻህ ህዝብ በአሁኑ ሰዓት በወያኔ ጦር ጥቃት እየተሰነዘረበት የዘር ማጥራት እየተካሄደበት ነው
የወልቃይት ጠገዴ ዳንሻህ ህዝብ በአሁኑ ሰዓት በወያኔ ጦር ጥቃት እየተሰነዘረበት የዘር ማጥራት እየተካሄደበት ነው
ሰበር ዜና
በዳንሻ ግጭት ተፈጥሯል። በትግራይ ልዩ ፖሊስና በወልቃይቶች መሀል የተኩስ ልውውጥ ተደርጓል። መንገዶች ተዘግተዋል። በአቅራቢያ ባሉ መንደሮች የሚገኙ የወልቃይት ነዋሪዎች ተቃውሞ እያሰሙ ነው።
Newer Posts
Older Posts
Home
Subscribe to:
Posts (Atom)