Monday, March 21, 2016

የወልቃይት ጠገዴ ዳንሻህ ህዝብ በአሁኑ ሰዓት በወያኔ ጦር ጥቃት እየተሰነዘረበት የዘር ማጥራት እየተካሄደበት ነው

የወልቃይት ጠገዴ ዳንሻህ ህዝብ በአሁኑ ሰዓት በወያኔ ጦር ጥቃት እየተሰነዘረበት የዘር ማጥራት እየተካሄደበት ነው
ሰበር ዜና
በዳንሻ ግጭት ተፈጥሯል። በትግራይ ልዩ ፖሊስና በወልቃይቶች መሀል የተኩስ ልውውጥ ተደርጓል። መንገዶች ተዘግተዋል። በአቅራቢያ ባሉ መንደሮች የሚገኙ የወልቃይት ነዋሪዎች ተቃውሞ እያሰሙ ነው።

No comments:

Post a Comment