Friday, March 25, 2016

ሰበር ዜና
ዶክተር መረራ ጉዲና ከሀገር እንዳይወጡ ተደረገ። ወደ አሜሪካ ለመምጣት ትላንት ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ቢሄዱም መውጣት አልቻሉም። ዛሬ ወደ ኢሚግሬሽን ሄደው ሃላፊው ስብሰባ ገብተዋል ተብለው ተመልሰዋል። 
''ፓስፖርትዎን መሳሪያው ማንበብ አልቻለም። ምናልባት ሽቶ ነክቶት፡ ወይም ዘይት ተደፍቶበት ሊሆን ይችላል።'' 
ቦሌ የኢሚግሬሽን(ደህንነት) አንድ ሰራተኛ የተናገረው