ፋኖን ማፍረስ መሞከር መከላከያን እንደማፍረስ ይቆጠራል!!!
Friday, January 21, 2022
Thursday, April 22, 2021
አማራንም ኢትዮጵያንም ማጥፋት ፈጽሞ አይቻልም! - ሚኪያስ | Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
አማራንም ኢትዮጵያንም ማጥፋት ፈጽሞ አይቻልም! - ሚኪያስ | Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All: ኢትዮጵያ ጠላቶችዋ በየፈርጁ ናቸው፣ ማዕከላቸውም ግብጽ ነች። ከሁሉም በላይ ኢትዮጵያን ያመሰቃቀለችው የስብሃት-መለስ ዕጅ ሥራ የሆነችው የባንዳዎች ስብስቧ ትህነግ ነች። ወያኔ በዝብዛ፣ በዝብዛ ሲበቃት– ኢትዮጵያን - የመምራትና የማስተዳደር ችሎታ ለሌለው ቀማኛ ቡድን አሳልፋ ሠጥታ - እርሷ ተደላድላ በወርቅ መቅረዝ በተሠራ ቤት ውስጥ ለመኖር ነበር ትልሟ። እግዚአብሄር ግን ቀድሞ ትቢያ አደረጋት። ወያኔ �%8...
Tuesday, April 20, 2021
Stop 🛑killing
Be the voice for the voiceless
@Dr Abiy Ahimed
#stop killing Amhara
#stop killing Tigray
Saturday, April 10, 2021
Sunday, April 4, 2021
Monday, March 29, 2021
ተረኝነት ለወያኔም አልጠቀማት
ኦነግ - ፊንፊኔ ብሎ አውጆ ሥልጣን ከመያዙ በፊት ሥራ ላይ እያዋለ ያለው ቀዳሚው ስልት ወይም የሥራ ልምምድ "ተረኝነት" ይባላል። "አማራ ሶስት ሺህ ዓመት ገዝቷል፣ ትግሬ ሃያ ስምንት ዓመት ገዝቷል፣ ተራው የእኛ ነው" የሚለው የተረኝነት ቦለቲካ ከየት እንደመጣ አይታወቅም። ግን መሬትን በመቸብቸብ፣ ገንዘብ በመዝረፍ፣ ሥልጣን ካለችሎታ በመያዝ - የሚተገበረው ተረኝነት ለነገ የሚቀመጥ አበሳ ነው። በኃይለሥላሴ ዘመን እኮ ሥልጣን በትምህርት ችሎታ ነበር የሚለካው። በደርግ ዘመን የነበሩት እውቅ የኦሮሞ ልጆች ከፍተኛ ቦታ የያዙት በእውቀታቸው ነበር። በንጉሡም በደርግም ዘመን ቁልፍ ቦታ ላይ የነበሩት የኦሮሞ ምሁራን ለዕይታ እኮ አልነበረም ወንበሩን የያዙት በእምቅ ችሎታቸውን አስተዳደርን ሊተገብሯት እንጂ።
Subscribe to:
Posts (Atom)